top of page
Writer's pictureColorado Ethiopian Community

ልጆቻችንን እንዴት እናሳድግ?




በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያውያን በመላው ዓለም ተሰራጭተው ይገኛሉ።ብዙ ኢትዮጵያዊም በሔደበት ሀገር ቤተሰብ መሥርቶ፣ ልጅ ወልዶ እየኖረ ይገኛል።በተለይ ባለፉት ሁለት አሥርት ዓመታት ቊጥሩ በፍጥነት ጨምሯል ። ''በመሆኑም በመላው ዓለም የተበተነው ሕዝበ ኢትያጵያዊ ልጁን እንዴትያሳድግ?" በሚለውና በሌሎችም አበይት ጉዳዮች ላይ እንወያያለን ያስታውሱ የእርስዎ መገኘት እጅግ ወሳኝ ነው::


ጠንካራ ቤተሰብ ጠንካራ ህብረተሰብን ሲፈጥር ይህ ጠንካራ ህብረተሰብ ደግሞ የጠንካራ ማሕበረሰብ መገኛ ነው ። ከቤተሰብ የሚነሳው ጥንካሬና ብስለት በማህበረሰብ ብቻ አያቆምም ። ጠንካራ ቤተሰብ በፍቅር ÷እርስ በእርስ መደጋገፍና መተሳሰብ ሲበዛለት ዘመነ-ብሩህ ይሆንለታል ።


ስለዚህ በሁለንተና ያደገ ጠንካራ ቤተሰብ እንድኖረን ከተፈለገ በቤተሰብ ላይ የሚሰራው ስራ ምዕራፍ አንድ የእያንዳችን ተግባር መሆን አለበት ።


The Colorado Ethiopian Community Invited you to attend a Panel Discussion on Family and Children's Issues,


The Panel Discussion will be on Family and children

16 views0 comments

Recent Posts

See All

Comments


bottom of page